የዘላለም ሕይወትSample

የዘላለም ሕይወት ሊገኝ የሚችለው በኢየሱስ ብቻ ነው።
ጌታ ኢየሱስ ሰዎች የዘላለም ሕይወት እንዲኖራቸው ወደ ምድር መጣ። ጌታ ኢየሱስ ይህን ሕይወትን የሚሰጥ ብቸኛው መንገድ ነው። የእግዚአብሔር ቃል ይህ የዘላለም ሕይወት በእግዚአብሔር ልጅ፣ በጌታ ኢየሱስ ውስጥ እንዳለ ይናገራል።
የዘላለም ሕይወት ምንጩ ከጌታ ኢየሱስ ጋር ያለን የግል ግንኙነት ላይ የተመስረት ሲሆን፤ ጌታ ኢየሱስ በቃሉ እንደተናገረው፡- ''መንገዱ እኔ ነኝ፤ እውነትና ሕይወትም እኔው ነኝ፤ በእኔ በኩል ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም'' (ዮሐ. 14፡6)።
ሰዎች በራሳቸው ይህን ሕይወት ለማግኘት ሞክረዋል፣ ለምሳሌ በሥርዕት በመኖር ወይም በጥልቀት በማሰላሰል ሲሆን፤ ይህ እንደማይጠቅም በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ በግልጽ ተቀምጧል። ከእግዚአብሔር ጋር የሚያስታርቀን እና የዘላለም ሕይወት የሚሰጠን ብቸኛው መንገድ ጌታ ኢየሱስ ነው። ያለዚህ እርቅ፣ ኃጢአታችን በእግዚአብሔር ፊት መቅረብን የማይቻል ያደርገዋል።
ለዚህም፣ ከጌታ ኢየሱስ ጋር የግል የሕይወት ግንኙንት አስፈላጊ እንደሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች ደጋግመው ያሳስባሉ፡- “እኛም ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን በክርስቶስ እንለምናችኋለን” (2ኛ ቆሮንቶስ 5፡20)።
የእግዚአብሔር ልጅ አለህ?
ስለ አገልግሎታችን መረጃ ለማግኘት GlobalRize.org እና እንዲሁም ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት ተጨማሪ ትምህርት ለማግኘት ይጎብኙን።
Scripture
About this Plan

ጌታ ኢየሱስ ስለ አገልግሎቱ ሲናገር ዓላማው ለሰዎች የዘላለም ሕይወት መስጠት እንደሆነ ተናግሯል። “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ” (ዮሐ. 3፡16)። ይህ የዘላለም ሕይወት ምንድን ነው? መጽሐፍ ቅዱስ ስለዚህ የዘላለም ሕይወት ምን እንደሚል እንመልከት።
More
Related Plans

The Gospel of Matthew

One New Humanity: Mission in Ephesians

Numbers | Reading Plan + Study Questions

(Re)made in His Image

Meet God Outside: 3 Days in Nature

Jesus When the Church Hurts

Evangelistic Prayer Team Study - How to Be an Authentic Christian at Work

Finding Freedom: How God Leads From Rescue to Rest

The Artist's Identity: Rooted and Secure
