የፋስካ ታርክ:- የኢየሱስን ሞት እና ትንሣኤ መመልከትSample

የአትክልቱስፍራጸሎት
ኢየሱስበአትክልቱሥፍራየእግዚአብሔርፈቃድእንዲፈጸምጸለየ።ይሁዳአሳልፎሰጠው፣ኢየሱስምታሰረ።
ጥያቄ 1፡ጸሎትንበተመለከተከጴጥሮስይልቅየኢየሱስንአመለካከትመቀበልየምንችለውእንዴትነው?
ጥያቄ 2፡ኢየሱስሦስትጊዜቢጸልይምእንኳንእግዚአብሔርሌላአማራጭመንገድባለመስጠትምላሽሰጠ።
ለተደጋጋሚጸሎቶቻችሁየእግዚአብሔርምላሽ “አይሆንም” የሚልቢሆንምንታደርጋላችሁ?
ጥያቄ 3፡የእናንተፈቃድሳይሆንየእርሱፈቃድበሕይወታችሁይሆንዘንድከእግዚአብሔርጋርመስማማትምን
ያህልከባድነው?
About this Plan

የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት እና ትንሣኤ በአራቱ ወንጌላት ውስጥ ተገልፆል። ይህ የፋሲካ በዓል የሚነግረን ፣ እንዴት ኢየሱስ ክርስቶስ መራራ ፅዋን፣ መከራን እና ስቃይን በመስቀል ላይ ተቀብሎ ከሞት በመነሳቱ በትንሳኤው ለአለም ሁሉ የምስራች ዜናን አበሰረ ። ይህ አጭር ቪዲዮ ፣ የእያንዳንዱ ቀን ታሪክ በምሳሌ ይገልፃል።
More
Related Plans

You Say You Believe, but Do You Obey?

Sharing Your Faith in the Workplace

Protocols, Postures and Power of Thanksgiving

24 Days to Reflect on God's Heart for Redemption

30 Powerful Prayers for Your Child Every Day This School Year

Game Changers: Devotions for Families Who Play Different (Age 8-12)

Rebuilt Faith

Awakening Faith: Hope From the Global Church

Legacy Lessons W/Vance K. Jackson
