Biểu trưng YouVersion
Biểu tượng Tìm kiếm

ኦሪት ዘጸአት 3:7-8

ኦሪት ዘጸአት 3:7-8 አማ05

ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “በግብጽ ያለውን የሕዝቤን ጭንቀት አይቻለሁ፤ በአስጨናቂዎቻቸው ምክንያት የሚጮኹትን ጩኸት ሰምቼአለሁ፤ ጭንቀታቸውንም ዐውቃለሁ። እነርሱንም ከግብጻውያን እጅ ለማዳን ወርጃለሁ፤ ከግብጽም አውጥቼ አሁን ከነዓናውያን፥ ሒታውያን፥ አሞራውያን፥ ፈሪዛውያን፥ ሒዋውያንና ኢያቡሳውያን፥ የሚኖሩባትን፥ በማርና በወተት የበለጸገችውን ሰፊና ለም የሆነችውን ምድር እሰጣቸዋለሁ።

Những video dành cho ኦሪት ዘጸአት 3:7-8

Các Kế hoạch Đọc và Tĩnh nguyện miễn phí liên quan đếnኦሪት ዘጸአት 3:7-8