የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽSample

የጠፋውልጅምሳሌ
ኢየሱስ፣ከሀብቱድርሻውንእንዲሰጠውአባቱንስለጠየቀውልጅታሪክተናገረ።
ልጁገንዘቡንካባከነበኋላወደቤቱተመለሰ፤አባቱምበደስታተቀበለው።
ጥያቄ 1፡ሸሽቶየሄደውልጁወደቤትሲመለስአባትየው “ሞቶነበርአሁንግንሕያውሆኗል” እና “
ጠፍቶነበርአሁንግንተገኝቷል” አለ።ይህአገላለጽእግዚአብሔርንጥለውሄደውለነበሩ፣
ነገርግንአሁንእርሱንለተቀበሉሰዎችሊሆንየሚችለውእንዴትነው?
ጥያቄ 2፡እግዚአብሔርለእናንተእንደዚህአባትየሆነውእንዴትነው?
ጥያቄ 3፡ራሳችሁንበምሳሌውላይከተጠቀሱትሁለትወንድማማቾችጋርብታነጻጽሩራሳችሁንከየትኛው
ጋርትመድባላችሁ? ለምን?
Scripture
About this Plan

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስረዳት ተግባራዊ እና የፈጠራ ታሪኮችን ተጠቅሟል። አንድ አጭር ቪዲዮ ዘጠኙን ክፍሎች ያሉት እቅድ በእያንዳንዱ ቀን ከኢየሱስ ትምህርቶች አንዱን ያሳያል።
More
Related Plans

Breaking Free From Shame

Exodus | Reading Plan + Study Questions
To the Ends of the Earth: Devotions in Acts Part 2

Slaying Giants Before They Grow

Film + Faith - Friends and Mentors

Watch With Me Series 6

40 Rockets Tips - Workplace Evangelism (6-10)

Leviticus | Reading Plan + Study Questions

Genesis | Reading Plan + Study Questions
