የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽSample

የዘሪውምሳሌ
ኢየሱስስለመንግሥተሰማያትመስማትየተለያየውጤትእንደሚስከትልለማሳየትስለአንድገበሬታሪክተናገረ።
ጥያቄ 1፡የሕይወትጭንቀቶች፣የሕይወትብልጽግናዎችእናየሕይወትደስታዎችሰዎችየእግዚአብሔርንቃልእንዳይቀበሉየሚያደርጋቸውምንድንነው?
ጥያቄ 2: "መልካምአፈር" መሆናችሁንለማረጋገጥምንማድረግትችላላችሁ?
ጥያቄ 3፡ዘሩየእግዚአብሔርቃልእስከሆነእናአፈሩምየሰዎችንልብእናአዕምሮየሚወክልእስከሆነድረስ፣
ይህቤተክርስቲያንስላለባትኀላፊነትምንይጠቁመናል?
Scripture
About this Plan

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስረዳት ተግባራዊ እና የፈጠራ ታሪኮችን ተጠቅሟል። አንድ አጭር ቪዲዮ ዘጠኙን ክፍሎች ያሉት እቅድ በእያንዳንዱ ቀን ከኢየሱስ ትምህርቶች አንዱን ያሳያል።
More
Related Plans

Moses: A Journey of Faith and Freedom

Sowing God's Word

Built for Impact

40 Rockets Tips - Workplace Evangelism (31-37)

Peter, James, and John – 3-Day Devotional

Live the Word: 3 Days With Scripture

A Mother's Heart

Connecting With the Heart of Your Child

Multivitamins - Fuel Your Faith in 5-Minutes (Pt. 3)
