የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽSample

የዘሪውምሳሌ
ኢየሱስስለመንግሥተሰማያትመስማትየተለያየውጤትእንደሚስከትልለማሳየትስለአንድገበሬታሪክተናገረ።
ጥያቄ 1፡የሕይወትጭንቀቶች፣የሕይወትብልጽግናዎችእናየሕይወትደስታዎችሰዎችየእግዚአብሔርንቃልእንዳይቀበሉየሚያደርጋቸውምንድንነው?
ጥያቄ 2: "መልካምአፈር" መሆናችሁንለማረጋገጥምንማድረግትችላላችሁ?
ጥያቄ 3፡ዘሩየእግዚአብሔርቃልእስከሆነእናአፈሩምየሰዎችንልብእናአዕምሮየሚወክልእስከሆነድረስ፣
ይህቤተክርስቲያንስላለባትኀላፊነትምንይጠቁመናል?
Scripture
About this Plan

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስረዳት ተግባራዊ እና የፈጠራ ታሪኮችን ተጠቅሟል። አንድ አጭር ቪዲዮ ዘጠኙን ክፍሎች ያሉት እቅድ በእያንዳንዱ ቀን ከኢየሱስ ትምህርቶች አንዱን ያሳያል።
More
Related Plans

Heaven (Part 1)

Drawing Closer: An Everyday Guide for Lent

God in 60 Seconds - Fun Fatherhood Moments

Heaven (Part 3)

Hebrews: The Better Way | Video Devotional

Made New: Rewriting the Story of Rejection Through God's Truth

Experiencing Blessing in Transition

Kingdom Parenting

Growing Your Faith: A Beginner's Journey
