1
መዝሙረ ዳዊት 13:5
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ጠላቴ፦ “አሸነፍሁት እንዳይል”፥ የሚያስጨንቁኝም እኔ ብናወጥ ደስ እንዳይላቸው።
Compare
Explore መዝሙረ ዳዊት 13:5
2
መዝሙረ ዳዊት 13:6
እኔ ግን በቸርነትህ ታመንሁ፥ ልቤም በማዳንህ ደስ ይለዋል። ለረዳኝን ጌታ እዘምራለሁ፥ መልካምን አድርጎልኛልና።
Explore መዝሙረ ዳዊት 13:6
3
መዝሙረ ዳዊት 13:1
Explore መዝሙረ ዳዊት 13:1
4
መዝሙረ ዳዊት 13:2
አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ ትረሳኛለህ? እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?
Explore መዝሙረ ዳዊት 13:2
Home
Bible
Plans
Videos