Biểu trưng YouVersion
Biểu tượng Tìm kiếm

የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29

የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29 መቅካእኤ

ጴጥሮስም “ጌታ ሆይ! አንተስ ከሆንህ በውሃው ላይ ወደ አንተ እንድመጣ እዘዘኝ” ሲል መለሰለት። እርሱም “ና” አለው። ጴጥሮስም ከጀልባዋ ወርዶ ወደ ኢየሱስ ለመሄድ በውሃው ላይ ተራመደ።

Các Kế hoạch Đọc và Tĩnh nguyện miễn phí liên quan đếnየማቴዎስ ወንጌል 14:28-29