1
ኦሪት ዘጸአት 22:22-23
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ባልዋ የሞተባትን መበለት ወይም አባትና እናት የሞቱበትን ድኻ ዐደግ አታጒላሉ። ይህን ብታደርጉ ወደ እኔ ሲጮኹ እኔ እግዚአብሔር ጩኸታቸውን በእርግጥ እሰማለሁ።
So sánh
Khám phá ኦሪት ዘጸአት 22:22-23
2
ኦሪት ዘጸአት 22:21
“እናንተም በግብጽ ምድር መጻተኞች ስለ ነበራችሁ መጻተኛውን በመጨቈን አታጒላሉ፤
Khám phá ኦሪት ዘጸአት 22:21
3
ኦሪት ዘጸአት 22:18
“አስማት የምታደርግ መተተኛ ሴት ብትኖር በሞት ትቀጣ፤
Khám phá ኦሪት ዘጸአት 22:18
4
ኦሪት ዘጸአት 22:25
“በድኽነት ከሚኖሩት ሕዝቤ መካከል ለአንዱ እንኳ ገንዘብ ብታበድር፥ እንደ ገንዘብ አበዳሪ በመሆን ወለድ ጨምሮ እንዲከፍልህ አትጠይቀው።
Khám phá ኦሪት ዘጸአት 22:25
Trang chủ
Kinh Thánh
Kế hoạch
Video