BibleProject | የዘወረደ ምልከታዎችSample

መጽሐፍ ቅዱሳዊ ተስፋ ለሰው ልጆች ብቻ ሳይሆን፤ ለፍጥረት ሁሉ ነው። የኢየሱስ ትንሳኤ መላ አጽናፈ አለም አንድ ቀን እንዴት እንደሚታደስ ፍንጭ ሰጥቷል።
ያንብቡ፦
ሮሜ 8÷18-39
ምልከታዎን ያስፍሩ፡
በዚህ ክፍል የእግዚአብሔር ልጆችና ፍጥረት ሲገለጥ ለማየት የሚጠባበቁት ነገር ምንድን ነው? በዚያን ቀን የሚፈጸመው ነገር ምንድን ነው? ይህ ተስፋ በመጨረሻ ሲገለጥ ፍጥረት ምን ይመስል ይሆናል ብለው ያስባሉ?
በአሁኑ ወቅት በምን አይነት ስቃይ ውስጥ እያለፉ ይገኛሉ? ዛሬ ላይ እያለፉ ካሉበት ስቃይ አንጻር ይህ ክፍል የሚያበረታታዎ እንዴት ነው?
Scripture
About this Plan

ባይብል ፕሮጀክት የዘወረደ ተከታታይ ትምህርቶችን ያዘጋጀው ግለሰቦች፣ ቡድኖች እንዲሁም ቤተሰቦች ዘወረደን፣ ማለትም የኢየሱስን ወደ ምድር መምጣት እንዲያከብሩ ለማነሳሳት ነው። ተስፋ፣ ሰላም፣ ሀሴት እና ፍቅር መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትርጉማቸው ምን እንደሚመስል ተሳታፊዎች እንዲያጤኑ ለማገዝ እንዲጠቅም፣ ይህ የአራት ሳምንት የጥናት እቅድ የአኒሜሽን ቪዲዮዎችን፣ አጫጭር ማጠቃለያዎችን እና ሃሳብ ጫሪ ጥያቄዎችን አካቷል። እነዚህ አራት መንፈሳዊ እሴቶች እንዴት በኢየሱስ በኩል ወደ አለም እንደመጡ ለመረዳት፣ ይህን የጥናት እቅድ ይምረጡ።
More
Related Plans

Anchored: The Life and Letters of the Apostle Peter

Made for More

Christosis: Participation in Christ and Imitation of Christ

Live Your OWN Life With Conviction

Love People?!

Jesus Is Our "Light of the World"

Parables of Grace: Embrace God’s Love for You

The Family Business: Living Like Jesus. Loving Like Jesus. Leading Like Jesus.

Move People Through God Alone
