BibleProject | የዘወረደ ምልከታዎችSample

መጽሐፍ ቅዱሳዊ ተስፋ ነገ ከዛሬ ይሻላል ብሎ ለማመን መሰረቱ የእግዚአብሔር ባሕርይ ነው። አንድ ሰው የእግዚአብሔርን ባሕርይ በአወቀበት መጠን ተስፋው እየጨመረ ይመጣል።
ያንብቡ፦
መዝሙር 130÷1-8
ምልከታዎን ያስፍሩ፡
መዝሙረኛው ስለ እግዚአብሔር ባሕሪይ ምን ይላል?
ስለ እግዚአብሔር ባህሪይ እርስዎ ምን ይላሉ?
መዝሙረኛው እግዚአብሔር ለእስራኤል ምን እንደሚያደርግ ያምናል?
እግዚአብሔር ለእርስዎና ለህብረተሰብዎ ምን እንደሚያደርግ ያምናሉ?
በዚህ ሳምንት የእግዚአብሔር ይቅር ባይ ፍቅር በህይወትዎና በህብረተሰብዎ መካከል እንዴት ሲሰራ ማየት ይፈልጋሉ? 1. መልስዎን ወደ ጸሎት በመቀየር አሁን ለእግዚአብሔር ይንገሩት። እርሱ እየሰማ ነው።
Scripture
About this Plan

ባይብል ፕሮጀክት የዘወረደ ተከታታይ ትምህርቶችን ያዘጋጀው ግለሰቦች፣ ቡድኖች እንዲሁም ቤተሰቦች ዘወረደን፣ ማለትም የኢየሱስን ወደ ምድር መምጣት እንዲያከብሩ ለማነሳሳት ነው። ተስፋ፣ ሰላም፣ ሀሴት እና ፍቅር መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትርጉማቸው ምን እንደሚመስል ተሳታፊዎች እንዲያጤኑ ለማገዝ እንዲጠቅም፣ ይህ የአራት ሳምንት የጥናት እቅድ የአኒሜሽን ቪዲዮዎችን፣ አጫጭር ማጠቃለያዎችን እና ሃሳብ ጫሪ ጥያቄዎችን አካቷል። እነዚህ አራት መንፈሳዊ እሴቶች እንዴት በኢየሱስ በኩል ወደ አለም እንደመጡ ለመረዳት፣ ይህን የጥናት እቅድ ይምረጡ።
More
Related Plans

Everyday Prayers for Christmas

Simon Peter's Journey: 'Grace in Failure' (Part 1)

The Holy Spirit: God Among Us

Two-Year Chronological Bible Reading Plan (First Year-January)

Sharing Your Faith in the Workplace

The Bible in a Month

You Say You Believe, but Do You Obey?

Gospel-Based Conversations to Have With Your Preteen

Never Alone
