1
ኦሪት ዘጸአት 8:18-19
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አስማተኞቹ በአስማታቸው ተጠቅመው ተናካሽ ትንኝ እንዲፈላ ለማድረግ ሞከሩ፤ ነገር ግን አልተሳካላቸውም፤ ተናካሽ ትንኝም በሰዎችና በእንስሶች ላይ ተሠራጨ። አስማተኞቹም “ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው!” ብለው ለንጉሡ ነገሩት፤ ንጉሡ ግን ልቡን አደነደነ፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረውም ሙሴንና አሮንን መስማት አልፈለገም።
ប្រៀបធៀប
រុករក ኦሪት ዘጸአት 8:18-19
2
ኦሪት ዘጸአት 8:1
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ወደ ፈርዖን ሄደህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገረው፤ ‘ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ፤
រុករក ኦሪት ዘጸአት 8:1
3
ኦሪት ዘጸአት 8:15
ንጉሡ ጓጒንቸሮቹ መሞታቸውን ባየ ጊዜ እግዚአብሔር እንዳለው ልቡን አደንድኖ አልሰማቸውም።
រុករក ኦሪት ዘጸአት 8:15
4
ኦሪት ዘጸአት 8:2
እምቢ ብትል ግን ሀገርህን ለመቅጣት በጓጒንቸር እሸፍናታለሁ።
រុករក ኦሪት ዘጸአት 8:2
5
ኦሪት ዘጸአት 8:16
እግዚአብሔር ሙሴን “የምድሩን ትቢያ በበትሩ እንዲመታ ለአሮን ንገረው፤ በግብጽም አገር ሁሉ ትቢያው ወደ ተናካሽ ትንኝነት ይለወጣል” አለው።
រុករក ኦሪት ዘጸአት 8:16
6
ኦሪት ዘጸአት 8:24
እግዚአብሔርም የንጉሡ ቤተ መንግሥትና የመኳንንቱ ቤቶች ሁሉ በዝንብ መንጋ እንዲወረሩ አደረገ፤ መላዋም የግብጽ ምድር በዝንብ መንጋ ተበላሸች።
រុករក ኦሪት ዘጸአት 8:24
គេហ៍
ព្រះគម្ពីរ
គម្រោងអាន
វីដេអូ