1
ኦሪት ዘጸአት 19:5-6
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አሁንም እነሆ፥ ለእኔ ብትታዘዙና ቃል ኪዳኔንም ብትጠብቁ ምንም እንኳ ምድር ሁሉ የእኔ ብትሆን የተለያችሁ ሕዝብ ትሆናላችሁ፤ ለእኔም ብቻ የተለያችሁ ቅዱሳን ሕዝብ ትሆናላችሁ፤ እንደ ካህናትም ሆናችሁ ታገለግሉኛላችሁ፤’ ለእስራኤላውያን የምትነግራቸው ቃል ይኸው ነው።”
ប្រៀបធៀប
រុករក ኦሪት ዘጸአት 19:5-6
2
ኦሪት ዘጸአት 19:4
“ ‘እኔ እግዚአብሔር በግብጻውያን ላይ ያደረግኹትንና ንስር ጫጩቶችዋን በክንፎችዋ እንደምትሸከም እኔም እናንተን እስከዚህ ስፍራ እንዴት ወደ እኔ እንዳመጣኋችሁ አይታችኋል፤
រុករក ኦሪት ዘጸአት 19:4
គេហ៍
ព្រះគម្ពីរ
គម្រោងអាន
វីដេអូ