YouVersion Logo
Search Icon

ወደ ሮሜ ሰዎች 3:25-26

ወደ ሮሜ ሰዎች 3:25-26 መቅካእኤ

እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ ያቀረበው ነው፤ ይህም በእግዚአብሔር ትዕግስት በፊት የተደረገውን ኃጢአት በመተው ጽድቁን እንዲያሳይ ነው፤ ራሱም ጻድቅ እንዲሆን በኢየሱስም የሚያምነውን እንዲያጸድቅ አሁን በዚህ ዘመን ጽድቁን እንዲያሳይ ነው።

Free Reading Plans and Devotionals related to ወደ ሮሜ ሰዎች 3:25-26