1
መጽሐፈ መዝሙር 131:2
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አንድ ጡት የተወ ሕፃን በእናቱ ደረት ላይ እንደሚለጠፍ እኔም ዝምተኛና ጸጥተኛ ሆንኩ።
Compare
Explore መጽሐፈ መዝሙር 131:2
2
መጽሐፈ መዝሙር 131:1
እግዚአብሔር ሆይ! ልቤ በኩራት የተወጠረ አይደለም፤ ዐይኖቼም ትዕቢተኞች አይደሉም፤ ስለ ታላላቅ ነገሮች ወይም ላስተውለው ስለማልችለው ከባድ ነገር አልጨነቅም።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 131:1
Home
Bible
Plans
Videos