1
መጽሐፈ ኢዮብ 14:7
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“ለተቈረጠ የዛፍ ጒቶ እንኳ ተስፋ አለው፤ እንደ ገና ሊያቈጠቊጥና ቅርንጫፎችም ሊያበቅል ይችላል።
Compare
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 14:7
2
መጽሐፈ ኢዮብ 14:5
የሰው ዕድሜ የተወሰነ ነው፤ የሚኖርባቸውም ወራት በአንተ ዘንድ የተቈጠሩ ናቸው፤ አንተም ከወሰንክለት የዕድሜ ገደብ የሚያልፍ የለም።
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 14:5
Home
Bible
Plans
Videos