የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽ预览

የዘሪውምሳሌ
ኢየሱስስለመንግሥተሰማያትመስማትየተለያየውጤትእንደሚስከትልለማሳየትስለአንድገበሬታሪክተናገረ።
ጥያቄ 1፡የሕይወትጭንቀቶች፣የሕይወትብልጽግናዎችእናየሕይወትደስታዎችሰዎችየእግዚአብሔርንቃልእንዳይቀበሉየሚያደርጋቸውምንድንነው?
ጥያቄ 2: "መልካምአፈር" መሆናችሁንለማረጋገጥምንማድረግትችላላችሁ?
ጥያቄ 3፡ዘሩየእግዚአብሔርቃልእስከሆነእናአፈሩምየሰዎችንልብእናአዕምሮየሚወክልእስከሆነድረስ፣
ይህቤተክርስቲያንስላለባትኀላፊነትምንይጠቁመናል?
读经计划介绍

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስረዳት ተግባራዊ እና የፈጠራ ታሪኮችን ተጠቅሟል። አንድ አጭር ቪዲዮ ዘጠኙን ክፍሎች ያሉት እቅድ በእያንዳንዱ ቀን ከኢየሱስ ትምህርቶች አንዱን ያሳያል።
More