የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽ预览

የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽ

9天中的第6天

የደጉሳምራዊምሳሌ

ኢየሱስ “ባልንጀራዬማንነው?” የሚለውንጥያቄለመመለስስለአንድሳምራዊታሪክተናገረ።

ጥያቄ 1፡ልክእንደደጉሳምራዊሰውለመኖርምንዓይነትዋጋሊያስከፍላችሁይችላል?

ጥያቄ 2፡ባልጀራችሁማንነው? የተወሰኑሰዎችንጥቀሱእናለእነርሱኢየሱስእንዳደረገውእንዴትእንደምታደርጉላቸውጥቀሱ።

ጥያቄ 3፡ቤተክርስቲያንችላየምትለውምንዓይነትእርዳታፈላጊሰዎችንነው?

读经计划介绍

የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽ

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስረዳት ተግባራዊ እና የፈጠራ ታሪኮችን ተጠቅሟል። አንድ አጭር ቪዲዮ ዘጠኙን ክፍሎች ያሉት እቅድ በእያንዳንዱ ቀን ከኢየሱስ ትምህርቶች አንዱን ያሳያል።

More