የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽ预览

የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽ

9天中的第7天

የጠፋውልጅምሳሌ

ኢየሱስ፣ከሀብቱድርሻውንእንዲሰጠውአባቱንስለጠየቀውልጅታሪክተናገረ።

ልጁገንዘቡንካባከነበኋላወደቤቱተመለሰ፤አባቱምበደስታተቀበለው።

ጥያቄ 1፡ሸሽቶየሄደውልጁወደቤትሲመለስአባትየው “ሞቶነበርአሁንግንሕያውሆኗል” እና “

ጠፍቶነበርአሁንግንተገኝቷል” አለ።ይህአገላለጽእግዚአብሔርንጥለውሄደውለነበሩ፣

ነገርግንአሁንእርሱንለተቀበሉሰዎችሊሆንየሚችለውእንዴትነው?

ጥያቄ 2፡እግዚአብሔርለእናንተእንደዚህአባትየሆነውእንዴትነው?

ጥያቄ 3፡ራሳችሁንበምሳሌውላይከተጠቀሱትሁለትወንድማማቾችጋርብታነጻጽሩራሳችሁንከየትኛው

ጋርትመድባላችሁ? ለምን?

读经计划介绍

የኢየሱስ ምሳሌዎች:- የመንግስቱ ተግባራዊ አገላለጽ

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስረዳት ተግባራዊ እና የፈጠራ ታሪኮችን ተጠቅሟል። አንድ አጭር ቪዲዮ ዘጠኙን ክፍሎች ያሉት እቅድ በእያንዳንዱ ቀን ከኢየሱስ ትምህርቶች አንዱን ያሳያል።

More