Biểu trưng YouVersion
Biểu tượng Tìm kiếm

የሐዋርያት ሥራ 27:23-24

የሐዋርያት ሥራ 27:23-24 አማ54

የእርሱ የምሆንና ደግሞ የማመልከው የእግዚአብሔር መልአክ በዚች ሌሊት በአጠገቤ ቆሞ ነበርና፥ እርሱም፦ “ጳውሎስ ሆይ፥ አትፍራ፤ በቄሣር ፊት ልትቆም ይገባሃል፤ እነሆም፥ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር የሚሄዱትን ሁሉ ሰጥቶሃል” አለኝ።

Những video dành cho የሐዋርያት ሥራ 27:23-24