Biểu trưng YouVersion
Biểu tượng Tìm kiếm

የሐዋርያት ሥራ 28:26-27

የሐዋርያት ሥራ 28:26-27 መቅካእኤ

ወደዚህ ሕዝብ ሂድና፥ መስማትን ትሰማላችሁና አታስተውሉም፤ ማየትንም ታያላችሁና አትመለከቱም፤ በዐይናቸው እንዳያዩ በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ በልባቸውም እንዳያስተውሉ ተመልሰውም እንዳልፈውሳቸው፥ የዚህ ሕዝብ ልብ ደንድኖአል፤ ጆሮአቸውም ደንቁሮአል ዐይናቸውንም ጨፍነዋል፤ በላቸው።

Những video dành cho የሐዋርያት ሥራ 28:26-27