1
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:18
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አትበቀል፤ በሕዝብህም ልጆች ቂም አትያዝ፤ ነገር ግን ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ነኝና።
Krahaso
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 19:18
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:28
ሰው ቢሞት ምላጭ ወደ ሥጋችሁ አታቅርቡ፤ ገላችሁንም አትንቀሱት፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 19:28
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:2
“ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲህ በላቸው፦ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 19:2
4
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:17
“ወንድምህን አትበድለው፤ በልብህም አትጥላው፤ በእርሱ ምክንያት ኀጢአት እንዳይሆንብህ ባልንጀራህን የምትነቅፍበትን ንገረው፤ ገሥጸውም።
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 19:17
5
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:31
“ወደ መናፍስት ጠሪዎችና ወደ ጠንቋዮች አትሂዱ፤ እንዳትረክሱባቸውም አትፈልጉአቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና።
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 19:31
6
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:16
በሕዝብህ መካከል በሸንጋይነት አትዙር፤ በባልንጀራህም ደም ላይ አትቁም፤ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ነኝ።
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 19:16
Kreu
Bibla
Plane
Video