1
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:22
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ከሴትም ጋር እንደምትተኛ ከወንድ ጋር አትተኛ፤ ጸያፍ ነገር ነውና።
Krahaso
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 18:22
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:23
ዘርህን በእርስዋ ላይ እንዳትዘራና እንዳትረክስባት ወደ እንስሳ አትሂድ፤ ሴት ከእርሱ ጋር ትተኛ ዘንድ በእንስሳ ፊት አትቁም፤ የተጠላ ነገር ነውና።
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 18:23
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:21
ከዘርህም ለሞሎክ አትስጥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ አምላክህ እግዚአብሔር ነኝ።
Eksploroni ኦሪት ዘሌዋውያን 18:21
Kreu
Bibla
Plane
Video