7 ቀናትን ከኢየሱስ ጋር - ከኢየሱስ ጋር ተራመድ Sample

ሰዎችን ማጥመድ
ሉቃስ 5:4-11
- ከጴጥሮስ የምለየው እንዴት ነው?
- ጴጥሮስን ጨምሮ ኢየሱስ ተከታዮቹ ሰዎችን አጥማጆች እንዲሆኑ ጠራቸው። እግዚአብሔር ሆይ ሰዎችን እንዴት ማጥመድ እንዳለብኝ እንድማር እርዳኝ።
- ኢየሱስ “አትፍራ” ብሎ ተናግሯል። ይህ አባባሉ ሰዎችን በማጥመድ ጅማሬዬ የሚረዳኝ እንዴት ነው?
- ኢየሱስ ዛሬ እንድወስድ የሚፈልገው እርምጃ ምንድን ነው?
Scripture
Related Plans

Reputation

Acts Reading Plan

Find Your Way

Truth to All Generations by Vance K. Jackson

Alive and on Fire - a Video Devo With Illusionist, Dustin Tavella

Bible for Children

Titus: Do What God Says

A Kid's Guide To: Learning to Be Brave Through Followers of Jesus

Center of It All
