1
የማርቆስ ወንጌል 2:17
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ኢየሱስም ሰምቶ “ሕመምተኞች እንጂ ጤነኞች ባለ መድኃኒት አያስፈልጋቸውም፤ ኀጢአተኞችን እንጂ ጻድቃንን ልጠራ አልመጣሁም፤” አላቸው።
مقایسه
የማርቆስ ወንጌል 2:17 را جستجو کنید
2
የማርቆስ ወንጌል 2:5
ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን “አንተ ልጅ! ኃጢአትህ ተሰርዮልሃል፤” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 2:5 را جستجو کنید
3
የማርቆስ ወንጌል 2:27
ደግሞ “ሰንበት ስለ ሰው ተፈጥሯል እንጂ ሰው ስለ ሰንበት አልተፈጠረም፤
የማርቆስ ወንጌል 2:27 را جستجو کنید
4
የማርቆስ ወንጌል 2:4
ከሕዝቡ ብዛት የተነሣ ወደ እርሱ ማቅረብ ስላልቻሉ፥ እርሱ ያለበትን የቤቱን ጣራ አነሡ፤ ነድለውም ሽባው የተኛበትን አልጋ አወረዱ።
የማርቆስ ወንጌል 2:4 را جستجو کنید
5
የማርቆስ ወንጌል 2:10-11
ነገር ግን ለሰው ልጅ በምድር ላይ ኃጢአትን ሊያስተሰርይ ሥልጣን እንዳለው እንድታውቁ፤” ብሎ ሽባውን፦ “አንተን እልሃለሁ፥ ተነሣ፤ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ ሂድ፤” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 2:10-11 را جستجو کنید
6
የማርቆስ ወንጌል 2:9
ሽባውን ‘ኃጢአትህ ተሰርዮልሃል፤’ ከማለትና ‘ተነሣ አልጋህንም ተሸከምና ሂድ፤’ ከማለት የቱ ይቀላል?
የማርቆስ ወንጌል 2:9 را جستجو کنید
7
የማርቆስ ወንጌል 2:12
እርሱም ተነሥቶ ሁሉም እያዩት ወዲያው አልጋውን ተሸክሞ ሄደ፤ ስለዚህም ሰዎቹ ሁሉ ተደንቀው “እንዲህ ያለ ነገር ፈጽሞ አይተን አናውቅም፤” እያሉ እግዚአብሔርን አከበሩ።
የማርቆስ ወንጌል 2:12 را جستجو کنید
خانه
كتاب مقدس
برنامههای مطالعه
ویدیوها