1
1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2:4
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ነገር ግን ወንጌል በአደራ እንዲሰጠን እግዚአብሔር የታመንን እንዳደረገን፥ እንዲሁ ሰውን ደስ ለማሰኘት ሳይሆን ልባችንን የሚመረምረውን እግዚአብሔርን ደስ ለማሰኘት ብለን እንናገራለን።
مقایسه
1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2:4 را جستجو کنید
2
1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2:13
ስለዚህም የመልእክትን ቃል፥ እርሱም የእግዚአብሔርን ቃል ከእኛ በተቀበላችሁ ጊዜ፥ በእውነት እንዳለ በእናንተ በአማኞች ደግሞ እንደሚሠራ እንደ እግዚአብሔር ቃል እንጂ እንደ ሰው ቃል አድርጋችሁ ስላልተቀበላችሁት፥ እኛ ደግሞ እግዚአብሔርን ሳናቋርጥ እናመሰግናለን።
1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2:13 را جستجو کنید
خانه
كتاب مقدس
برنامههای مطالعه
ویدیوها