YouVersion Logo
Search Icon

ወደ ሮም ሰዎች 5:8-10

ወደ ሮም ሰዎች 5:8-10 አማ54

ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል። ይልቁንስ እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቍጣው እንድናለን። ጠላቶች ሳለን ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ከታረቅን፥ ይልቁንም ከታረቅን በኋላ በሕይወቱ እንድናለን፤

Free Reading Plans and Devotionals related to ወደ ሮም ሰዎች 5:8-10