YouVersion Logo
Search Icon

የማቴዎስ ወንጌል 21:4-5

የማቴዎስ ወንጌል 21:4-5 አማ54

ለጽዮን ልጅ፦ እነሆ፥ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል በሉአት ተብሎ በነቢይ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 21:4-5