YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘፍጥረት 1:26-27

ኦሪት ዘፍጥረት 1:26-27 አማ54

እግዚአብሔርም አለ፤ ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን እንስሳትንና ምድርን ሁ፤ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ። እግዚአብሔርም ሰዉን በመልኩ ፈጠረ በእግአብሔር መልክ ፈጠራቸዉ።

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 1:26-27