መዝሙረ ዳዊት 116
116
ሃሌ ሉያ።
1አሕዛብ ሁላችሁ፥ እግዚአብሔርን አመስግኑት፥
ወገኖችም ሁሉ ያመስግኑት፤#ዕብ. እና ግሪክ ሰባ. ሊ. “አመስግኑት” ይላል።
2ምሕረቱ በእኛ ላይ ጸንታለችና፤
የእግዚአብሔርም እውነት ለዘለዓለም ትኖራለች።
ሃሌ ሉያ።
Currently Selected:
መዝሙረ ዳዊት 116: አማ2000
Highlight
Share
Copy
Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in
መዝሙረ ዳዊት 116
116
ሃሌ ሉያ።
1አሕዛብ ሁላችሁ፥ እግዚአብሔርን አመስግኑት፥
ወገኖችም ሁሉ ያመስግኑት፤#ዕብ. እና ግሪክ ሰባ. ሊ. “አመስግኑት” ይላል።
2ምሕረቱ በእኛ ላይ ጸንታለችና፤
የእግዚአብሔርም እውነት ለዘለዓለም ትኖራለች።
ሃሌ ሉያ።
Currently Selected:
:
Highlight
Share
Copy
Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in