መዝሙረ ዳዊት 116
116
ሃሌ ሉያ።
1አሕዛብ ሁላችሁ፥ እግዚአብሔርን አመስግኑት፥
ወገኖችም ሁሉ ያመስግኑት፤#ዕብ. እና ግሪክ ሰባ. ሊ. “አመስግኑት” ይላል።
2ምሕረቱ በእኛ ላይ ጸንታለችና፤
የእግዚአብሔርም እውነት ለዘለዓለም ትኖራለች።
ሃሌ ሉያ።
Currently Selected:
መዝሙረ ዳዊት 116: አማ2000
Highlight
Share
Copy
Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in