YouVersion Logo
Search Icon

ትን​ቢተ ዕን​ባ​ቆም 3:17-18

ትን​ቢተ ዕን​ባ​ቆም 3:17-18 አማ2000

ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ፥ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ፥ የወይራ ሥራ ቢጐድል፥ እርሾችም መብልን ባይሰጡ፥ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ፥ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ፥ እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፣ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።

Video for ትን​ቢተ ዕን​ባ​ቆም 3:17-18

Free Reading Plans and Devotionals related to ትን​ቢተ ዕን​ባ​ቆም 3:17-18