YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ ምሳሌ 2:7-9

መጽሐፈ ምሳሌ 2:7-9 መቅካእኤ

እርሱ ለቅኖች ስምረትን ያከማቻል፥ ያለ ነቀፋ ለሚሄዱትም ጋሻ ነው፥ የፍርድን ጎዳና ይጠብቃል፥ የቅዱሳኑንም መንገድ ያጸናል። የዚያን ጊዜ ጽድቅንና ፍርድን ቅንነትንና መልካም መንገድን ሁሉ ታስተውላለህ።

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ ምሳሌ 2:7-9