YouVersion Logo
Search Icon

1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:19-20

1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:19-20 መቅካእኤ

ወይስ ሰውነታችሁ፥ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት፥ በውስጣችሁም የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ መሆኑን አታውቁም? እናንተም የራሳችሁ አይደላችሁም። በዋጋ ተገዝታችኋል፤ ስለዚህ በሰውነታችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።

Free Reading Plans and Devotionals related to 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:19-20