YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ መዝሙር 134

134
እግዚአብሔርን አመስግኑ
1እናንተ አገልጋዮቹ!
በሌሊት በመቅደሱ የምታገለግሉት ሁሉ፥
ኑ እግዚአብሔርን አመስግኑ!
2በመቅደሱ እጆቻችሁን ለጸሎት ዘርግታችሁ
እግዚአብሔርን አመስግኑ!
3ሰማይንና ምድርን የፈጠረ እግዚአብሔር
ከጽዮን ይባርካችሁ!

Highlight

Share

Copy

None

Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in

Video for መጽሐፈ መዝሙር 134