መጽሐፈ መዝሙር 134
134
እግዚአብሔርን አመስግኑ
1እናንተ አገልጋዮቹ!
በሌሊት በመቅደሱ የምታገለግሉት ሁሉ፥
ኑ እግዚአብሔርን አመስግኑ!
2በመቅደሱ እጆቻችሁን ለጸሎት ዘርግታችሁ
እግዚአብሔርን አመስግኑ!
3ሰማይንና ምድርን የፈጠረ እግዚአብሔር
ከጽዮን ይባርካችሁ!
Currently Selected:
መጽሐፈ መዝሙር 134: አማ05
Highlight
Share
Copy
Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997