YouVersion Logo
Search Icon

1 የጴጥሮስ መልእክት 4:7-8

1 የጴጥሮስ መልእክት 4:7-8 አማ05

እንግዲህ የሁሉ ነገር መጨረሻ ቀርቦአል፤ በትጋት መጸለይ እንድትችሉ የረጋ አእምሮ ይኑራችሁ፤ በመጠንም ኑሩ። ፍቅር ብዙ ኃጢአትን ስለሚሸፍን ከሁሉ በላይ እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።

Free Reading Plans and Devotionals related to 1 የጴጥሮስ መልእክት 4:7-8