YouVersion Logo
Search Icon

መዝሙር 33:18-19

መዝሙር 33:18-19 NASV

እነሆ፤ የእግዚአብሔር ዐይኖች በሚፈሩት ላይ ናቸው፤ ምሕረቱንም በሚጠባበቁት ላይ አትኵረዋል። በዚህም ነፍሳቸውን ከሞት ያድናል፤ በራብ ዘመንም በሕይወት ያኖራቸዋል።

Related Videos

Free Reading Plans and Devotionals related to መዝሙር 33:18-19