YouVersion Logo
Search Icon

ኢሳይያስ 2:3

ኢሳይያስ 2:3 NASV

ብዙ አሕዛብ መጥተው እንዲህ ይላሉ፤ “ኑ፤ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፣ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንውጣ፤ በጐዳናውም እንድንሄድ፤ መንገዱን ያስተምረናል።” ሕግ ከጽዮን፣ የእግዚአብሔርም ቃል ከኢየሩሳሌም ይወጣልና።

Free Reading Plans and Devotionals related to ኢሳይያስ 2:3