YouVersion Logo
Search Icon

1 ጴጥሮስ 4:7-8

1 ጴጥሮስ 4:7-8 NASV

የሁሉ ነገር መጨረሻ ተቃርቧል፤ ስለዚህ መጸለይ እንድትችሉ ንቁ አእምሮ ይኑራችሁ፤ ራሳችሁንም የምትገዙ ሁኑ። ፍቅር ብዙ ኀጢአትን ይሸፍናልና፣ ከሁሉ በላይ እርስ በርሳችሁ ከልብ ተዋደዱ፤

Free Reading Plans and Devotionals related to 1 ጴጥሮስ 4:7-8