1
ትንቢተ ሚክያስ 7:18
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
በደልን ይቅር የሚል፥ የርስቱን ትሩፍ ዓመጽ የሚያሳልፍ እንደ አንተ ያለ አምላክ ማን ነው? ርኅራኄ ይወድዳልና ቁጣውን ለዘለዓለም አያቆይም።
Compare
Explore ትንቢተ ሚክያስ 7:18
2
ትንቢተ ሚክያስ 7:7
እኔ ግን ወደ ጌታ እመለከታለሁ፥ የመድኃኒቴን አምላክ እጠብቃለሁ፤ አምላኬ ይሰማኛል።
Explore ትንቢተ ሚክያስ 7:7
3
ትንቢተ ሚክያስ 7:19
እንደገና ይራራልናል፤ በደሎቻችንን ይረጋግጣል፥ ኃጢአታቸውን ሁሉ በባሕሩ ጥልቅ ትጥላለህ።
Explore ትንቢተ ሚክያስ 7:19
Home
Bible
Plans
Videos