1
ትንቢተ ኢሳይያስ 12:2
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እነሆ፤ ጌታ መዳኛዬ ነው፤ እታመናለሁ፤ ደግሞም አልፈራም፤ ጌታ እግዚአብሔር ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ የመዳኔ ምክንያትም ሆኖአል።”
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 12:2
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 12:3
ከመድኀኒቴ ምንጮች ውሃ በደስታ ትቀዳላችሁ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 12:3
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 12:5
ለጌታ ዘምሩ፤ ታላቅ ሥራ ሠርቶአልና፤ ይህም ለዓለም ሁሉ ይታወቅ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 12:5
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 12:4
በዚያን ቀን እንዲህ ትላላችሁ፤ “ጌታን አመስግኑ፤ ስሙንም ጥሩ፤ ያደረገውንም በአሕዛብ መካከል አስታውቁ፤ ስሙ ከፍ ከፍ ማለቱንም ዐውጁ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 12:4
5
ትንቢተ ኢሳይያስ 12:1
በዚያን ቀን እንዲህ ትላለህ፤ “ጌታ ሆይ፤ ቀድሞ ተቈጥተኸኝ ነበር፤ አሁን ግን ከቁጣህ ተመለስህ፤ ደግሞም አጽናንተኸኛልና እወድስሃለሁ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 12:1
6
ትንቢተ ኢሳይያስ 12:6
የጽዮን ሕዝብ ሆይ፤ እልል በሉ፤ በደስታም ዘምሩ፤ በመካከላችሁ ያለው የእስራኤል ቅዱስ ታላቅ ነውና።”
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 12:6
Home
Bible
Plans
Videos