1
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:2-3
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
የጌታ መንፈስ፤ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፤ የምክርና የኃይል መንፈስ፤ የዕውቀትና ጌታን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል። ጌታን በመፍራት ደስ ይለዋል፤ ዐይኑ እንዳየ አይፈርድም፤ ጆሮውም እንደሰማ አይበይንም።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:2-3
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:1
ከእሴይ ግንድ ቁጥቋጥ ይወጣል፤ ከሥሮቹም አንዱ ቅርንጫፍ ፍሬ ያፈራል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:1
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:4
ነገር ግን ለድኾች በጽድቅ ይፈርዳል፤ ለምድር ምስኪኖችም ፍትሕን ይበይናል፤ በአፉ በትር ምድርን ይመታል፥ በከንፈሩም እስትንፋስ ክፉዎችን ይገድላል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:4
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:5
ጽድቅ የወገቡ መታጠቂያ፤ ታማኝነትም የጐኑ መቀነት ይሆናል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:5
5
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:9
በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ ጉዳት ወይም ጥፋት አያደርሱም፤ ውሃ ባሕርን እንደሚሸፍን፤ ምድር ሁሉ ጌታን በማወቅ ትሞላለችና።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:9
6
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:6
ተኩላ ከበግ ጠቦት ጋር ይኖራል፤ ነብርም ከፍየል ግልገል ጋር ይተኛል፤ ጥጃ፤ የአንበሳ ደቦልና የሰባ ከብት በአንድነት ይሰማራሉ፤ ትንሽ ልጅም ይመራቸዋል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:6
7
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:10
በዚያን ቀን፤ የእሴይ ሥር ለሕዝቦች ምልክት ሆኖ ይቆማል፤ መንግሥታት ወደ እርሱ ይመጣሉ፤ ማረፊያውም የከበረ ይሆናል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:10
Home
Bible
Plans
Videos