1
መጽሐፈ ኢዮብ 4:4-6
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ቃሎችህ የሚሰናከሉትን ይደግፉ ነበር፤ የሚብረከረኩትንም ጒልበቶች ታበረታ ነበር። አሁን ግን ችግር ስለ መጣብህ ተስፋ ቢስ ሆነሃል፤ ችግሩም ስለ በረታብህ ተስፋ ቈርጠሃል። አምላክህን መፍራትህ መተማመኛህ፥ ትክክለኛ መንገዶችህም፥ ተስፋህ አይደለምን?
Compare
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 4:4-6
Home
Bible
Plans
Videos