YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ ኢዮብ 4:4-6

መጽሐፈ ኢዮብ 4:4-6 አማ05

ቃሎችህ የሚሰናከሉትን ይደግፉ ነበር፤ የሚብረከረኩትንም ጒልበቶች ታበረታ ነበር። አሁን ግን ችግር ስለ መጣብህ ተስፋ ቢስ ሆነሃል፤ ችግሩም ስለ በረታብህ ተስፋ ቈርጠሃል። አምላክህን መፍራትህ መተማመኛህ፥ ትክክለኛ መንገዶችህም፥ ተስፋህ አይደለምን?

Related Videos

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ ኢዮብ 4:4-6