1
መጽሐፈ ኢዮብ 36:11
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ለእግዚአብሔር ቢታዘዙና ቢያገለግሉ፥ ቀሪ ዘመናቸውን በብልጽግናና በደስታ ያሳልፋሉ።
Compare
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 36:11
2
መጽሐፈ ኢዮብ 36:5
“በእርግጥ እግዚአብሔር ኀያል ነው፤ ማንንም አይንቅም፤ እርሱም ሁሉንም ነገር ያስተውላል።
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 36:5
3
መጽሐፈ ኢዮብ 36:15
እግዚአብሔር በሥቃይ ላይ ያሉትን፥ ከሥቃይ ያድናቸዋል። በደረሰባቸውም መከራ ትምህርት ይሰጣቸዋል።
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 36:15
Home
Bible
Plans
Videos