1
ትንቢተ ሆሴዕ 10:12
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እኔም ‘እንግዲህ ዕዳሪውን መሬት ዕረሱ፤ ጽድቅን ለራሳችሁ ዝሩ፤ የማይለዋወጥ ፍቅርን ሰብስቡ፤ እነሆ ወደ እኔ ወደ አምላካችሁ የምትመለሱበት ጊዜ አሁን ነው! እኔም መጥቼ ፍትሕን አሰፍንላችኋለሁ’ አልኩ።
Compare
Explore ትንቢተ ሆሴዕ 10:12
2
ትንቢተ ሆሴዕ 10:13
“እናንተ ግን በራሳችሁ ኀይልና በጀግኖቻችሁ ብዛት በመተማመናችሁ፥ ክፋትን ዘርታችሁ ግፍን ሰበሰባችሁ፤ ሐሰታችሁ ያስገኘውን ፍሬ በላችሁ።
Explore ትንቢተ ሆሴዕ 10:13
Home
Bible
Plans
Videos