1
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:9
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ይሁን እንጂ መጽሐፍ፥ “የሰው ዐይን ያላየውን፥ የሰው ጆሮ ያልሰማውን፥ የሰው ልብ ያላሰበውን፥ እግዚአብሔር ለሚወዱት አዘጋጅቶአል” ይላል።
Compare
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:9
2
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:14
የእግዚአብሔር መንፈስ የሌለው ሥጋዊ ሰው ግን ከእግዚአብሔር መንፈስ የሚሰጠውን ስጦታ መቀበል አይችልም፤ የስጦታው ታላቅነት የሚመረመረው በእግዚአብሔር መንፈስ አማካይነት ስለ ሆነ ሊያስተውለው አይችልም፤ እንዲያውም ይህ ለእርሱ ሞኝነት መስሎ ይታየዋል።
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:14
3
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:10
ለእኛ ግን እግዚአብሔር በመንፈሱ አማካይነት ምሥጢሩን ገልጦልናል፤ የእግዚአብሔር መንፈስ ጥልቅ የሆነውን የእግዚአብሔርን ምሥጢር እንኳ ሳይቀር ሁሉን ነገር ይመረምራል።
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:10
4
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:12
ከእግዚአብሔር የተሰጠንን ነገር እንድናውቅ የእግዚአብሔርን መንፈስ እንጂ የዚህን ዓለም መንፈስ አልተቀበልንም።
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:12
5
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:4-5
ንግግሬና ስብከቴ በሰብአዊ ጥበብና ንግግር በማሳመር ሳይሆን በእግዚአብሔር መንፈስ ኀይል የተደገፈ ነበር። ይህንንም ያደረግኹት እምነታችሁ በሰው ጥበብ ላይ የተመሠረተ ሳይሆን በእግዚአብሔር ኀይል የተደገፈ እንዲሆን ነው።
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:4-5
Home
Bible
Plans
Videos