የ 49 ሳምንት እቅድናሙና

በዛሬው ንባብ እነዚህን ሃሳቦች አስተውለሃል፡ የሚታመን ቃልኪዳን፣ ትእዛዛትን ማክበር፣ እውነታን መቀበል፣ የሚሰጡ ማስጠንቀቂያዎችን ማስተዋል፣ ወይም ፍፁም እረፍትን?
ስለ እግዚአብሔር ምን ተማራችሁ፣ ስለ ራሳችሁስ ወይም ስለ ዓለም?
ዛሬ ውስጣችሁ የገባ አንድ ጥቅስ ወይም ሀሳብ አለ? ከእግዚአብሔር ጋር ተነጋገሩበት.
ስለ እግዚአብሔር ምን ተማራችሁ፣ ስለ ራሳችሁስ ወይም ስለ ዓለም?
ዛሬ ውስጣችሁ የገባ አንድ ጥቅስ ወይም ሀሳብ አለ? ከእግዚአብሔር ጋር ተነጋገሩበት.
ቅዱሳት መጻሕፍት
ስለዚህ እቅድ

ከእግዚአብሔር ጋር ያሎትን ግንኙነት ወደ ሚቀጥለው ደረጃ ማሸጋገር ይፈልጋሉ? ይህን የ 49 ሳምንት እቅድ ይከተሉ! ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እቅድ ሙሉውን መጽሐፍ ብሉይ ኪዳን እና ሐዲስ ኪዳንን በየእለቱ በማንበብ ይዘልቃል። የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትን በቅደም ተከተላዊ መንገድ የሚያጠኑ ሲሆን ከብሉይ ኪዳንም የተመረጡ ተቀራራቢ ክፍሎችን በማንበብ መጽሐፍ ቅዱስ እንደ አጠቃላይ እንዴት ወደ ኢየሱስ እንደሚጠቁም ይረዳሉ። በየሰባት ቀኑ እረፍት በመውሰድ የተማሩት ትምህርት ላይ የተለያዩ ሃሳብ እንዲሰጡ እድል ይሰጣል.
More
ይህንን እቅድ ያቀረቡልንን ላይፍ ቸርች እናመሰግናለን። ለተጨማሪ መረጃ እባክዎ ይህንን ድህረ ገፅ ይጎብኙ፡ www.life.church









