የ 49 ሳምንት እቅድ

የ 49 ሳምንት እቅድ

341 ቀናት

ከእግዚአብሔር ጋር ያሎትን ግንኙነት ወደ ሚቀጥለው ደረጃ ማሸጋገር ይፈልጋሉ? ይህን የ 49 ሳምንት እቅድ ይከተሉ! ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እቅድ ሙሉውን መጽሐፍ ብሉይ ኪዳን እና ሐዲስ ኪዳንን በየእለቱ በማንበብ ይዘልቃል። የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትን በቅደም ተከተላዊ መንገድ የሚያጠኑ ሲሆን ከብሉይ ኪዳንም የተመረጡ ተቀራራቢ ክፍሎችን በማንበብ መጽሐፍ ቅዱስ እንደ አጠቃላይ እንዴት ወደ ኢየሱስ እንደሚጠቁም ይረዳሉ። በየሰባት ቀኑ እረፍት በመውሰድ የተማሩት ትምህርት ላይ የተለያዩ ሃሳብ እንዲሰጡ እድል ይሰጣል.

ይህንን እቅድ ያቀረቡልንን ላይፍ ቸርች እናመሰግናለን። ለተጨማሪ መረጃ እባክዎ ይህንን ድህረ ገፅ ይጎብኙ፡ www.life.church
More from Life.Church