የ 49 ሳምንት እቅድናሙና

The 49-Week Challenge

ቀን {{ቀን}} ከ341

The goal of this Plan is to help you grow in your relationship with God, and you’ll also get to explore how the Bible is one story pointing to Jesus. To get the most out of this study, take time to pause and reflect on what God is showing you. So after you read today, consider these questions:

In today’s readings, do you notice a promise to trust, a command to obey, a truth to embrace, a warning to heed, or an encouragement to rest in?

What do you learn about God, about yourself, or about the world?

Is there one verse or thought that stands out to you today? Talk to God about it.
ቀን 1ቀን 3

ስለዚህ እቅድ

The 49-Week Challenge

ከእግዚአብሔር ጋር ያሎትን ግንኙነት ወደ ሚቀጥለው ደረጃ ማሸጋገር ይፈልጋሉ? ይህን የ 49 ሳምንት እቅድ ይከተሉ! ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እቅድ ሙሉውን መጽሐፍ ብሉይ ኪዳን እና ሐዲስ ኪዳንን በየእለቱ በማንበብ ይዘልቃል። የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትን በቅደም ተከተላዊ መንገድ የሚያጠኑ ሲሆን ከብሉይ ኪዳንም የተመረጡ ተቀራራቢ ክፍሎችን በማንበብ መጽሐፍ ቅዱስ እንደ አጠቃላይ እንዴት ወደ ኢየሱስ እንደሚጠቁም ይረዳሉ። በየሰባት ቀኑ እረፍት በመውሰድ የተማሩት ትምህርት ላይ የተለያዩ ሃሳብ እንዲሰጡ እድል ይሰጣል.

More

ይህንን እቅድ ያቀረቡልንን ላይፍ ቸርች እናመሰግናለን። ለተጨማሪ መረጃ እባክዎ ይህንን ድህረ ገፅ ይጎብኙ፡ www.life.church