ክርስቶስ የእኛ አሸናፊSample

የብሉይ ኪዳን እና የአዲስ ኪዳን ንፅፅር
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሁሉ በብሉይ ኪዳን የነበረውን የእግዚአብሔርን ህዝብ የድኅነት ታሪክና በአዲስ ኪዳን ያለውን የእግዚአብሔርን ህዝብ የድኅነት ታሪክ (ዛሬ ላይ ያለነውን ክርስቲያኖች አንተንና እኔን ጨምሮ ማለት ነው) በንፅፅር እናያለን፡፡
ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚገኘው በመዝሙር ዳዊት 68፡7-18 ላይ ነው፡፡ በዚህ የ5 ቀናት ዕቅድ ትምህርት የመዝሙረ ዳዊትን የወንጌል ምልከታ እንዴት በአሸናፊው በክርስቶስ በኩል እግዚአብሔር ለዘለዓለም ከሀጢአትና ከሞት ነፃ አውጥቶ ጠብቆናል፤ አሁንም በዚህ በወደቀ ዓለም ይጠብቀናል፤ አንድ ቀንም ወደ ራሱ በደህና ያደርሰናል፤ የሚለውን ከአዲስ ኪዳን የሚያረጋግጥልንን እናያለን፡፡
Scripture
About this Plan

በአሸናፊው በክርስቶስ በኩል እግዚአብሔር ለዘለዓለም ከሀጢአትና ከሞት ነፃ አውጥቶ ጠብቆናል፤ አሁንም በዚህ በወደቀ ዓለም ይጠብቀናል፤ አንድ ቀንም ወደ ራሱ በደህና ያደርሰናል፡፡
More
Related Plans

God's Book: An Honest Look at the Bible's Toughest Topics

Awakening Faith: Hope From the Global Church

Rebuilt Faith

You Say You Believe, but Do You Obey?

Protocols, Postures and Power of Thanksgiving

Legacy Lessons W/Vance K. Jackson

30 Powerful Prayers for Your Child Every Day This School Year

24 Days to Reflect on God's Heart for Redemption

Sharing Your Faith in the Workplace
